ማኅበራችን ከዩስኤድ ጋር በመስራት የሚታወቀው ዲኤክሲስ ኮንሰልቲንግ ግሩፕ ግምታቸው ከ180,000 ብር በላይ የሚሆኑ የቢሮ ግብዓቶችን ለማኅበራችን አበርክቷል። ግብዓቶቹም ደረጃቸውን የጠበቁ ላፕቶፖች፣ ኮምፒዩተሮች፣ ፕሪንተርና ሌሎች ናቸው። የተበረከቱት ግብዓቶች ባለፉት ወራት በድርጅታቸው ኦቲአይ አጋርነት በሰራነው “ወጣቶችን ከሀይማኖት አባቶች ጋር የማገናኘት የውይይት ማዕቀፍ” በብቁ አተገባበራችን እንደሆነ በመጥቀስ ከበርካታ አጋር ሲቪክ ማኅበራት ጋር በንፃሬ የተሻለ የስራ አፈፃፀም በማስመዝገባችን እንደተበረከተልን […]
Read Moreያለ መግባባት ችግሮችን በራስ አቅም ለመፍታት የሚያስችለውን ባህላዊ የሽምግልና የዳኝነት ስርዓት ማጠናከር ይገባል ተባለ። የወሎ ዩኒበርስቲ ፣ጊዎን የዕርቀ ሰላምና ልማት የበጎ አድራጎት ማህበር፣ፕሮ ዲቨሎፕመንት ኔት ወርክና ትራንዚሽን ኢኒሽቲቭ የተባለ የአሜሪካን ተራዶ ድርጅቶች በመተባበር በሰላም አብሮ የመኖር ባህል ለማሳደግ የሚያስቾል የልምድ ልውውጥና የእርስ በርዕስ የመማማር አውደ ጥናት በጎንደር ከተማ ተካሒዷል። በአውደ ጥናቱ ላይ የተገኙት የጊዎን ዕርቀ […]
Read Moreአዲስ አበባ የሚገኘው መገዘዝ የኪነጥበብ ድርጅት በታዋቂው አርቲስት አንዱዓለም አባተ (የአፀደ ልጅ) የተመሰረተና የሚመራ ሲሆን በሰላም ዕሴት ግንባታና ግጭት መከላከል ላይ ያተኮረ ስራ ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች መክረናል። በኪነጥበብ መሣሪያነት የግጭት ቅድመ መከላከል ተግባራትን በተቀናጀ መንገድ ለመስራት የጋራ መግባቢያ ሰነድ (Memorandum of Understanding) ተፈራርመናል። ሰላማችሁ የበዛ ይሁን ግዮን ሰላምና ልማት ማህበር ታህሳስ፣ 2014 ዓ.ም
Read Moreየማኅበራችን አባላትና ደጋፊዎች በጎንደር ከተማ ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ በመገኘት በዛሬው ዕለት ማለዳ 3:00 ጀምሮ የደም ልገሳ ፕሮግራም ማካሄድ ችለዋል። አባላቶቻችንና ደጋፊዎቻችን እናመሰግናለን። ሰላማችሁ የበዛ ይሁን ግዮን የዕርቀ ሰላምና ልማት ማህበር (ግዕሰልማ) ሕዳር፣ 2014 ዓ.ም
Read Moreማኅበራችን ከዩስኤድ ኦቲአይ ፕሮግራም ጋር በመተባበር በአይከል ከተማ እና በጎንደር ከተማ ዙሪያ ቀበሌዎች “ወጣቶችን ከሀይማኖት መሪዎችና ከሸምጋይ አባቶች ጋር በማቀራርብ ሰላምን መገንባት” በሚል ርዕስ የውይይት መድረክ አካሄደ። ይህ የውይይት መድረክ ከጥቅምት 15-18/2014 ዓ/ም የተደረገ ሲሆን ከጎንደር ከተማና አይከል ከተሞች የተወጣጡ ወጣቶች፤የሃይማኖት ተቋማት መሪዎችና የሀገር ሽማግሌዎች በኤጂ ሆቴልና ሄርፋዚ ሪዞርት በአራት የመወያያ አዳራሾች በተለያዩ አጀንዳዎች ሲወያዩ […]
Read Moreግዮን የዕርቀ ሰላምና ልማት ማኅበር ከዩስኤድ ኦቲአይ ፕሮግራም ጋር በመተባበር “በአይከል ከተማ እና በጎንደር ከተማ ዙሪያ ቀበሌዎች ወጣቶችን ከሀይማኖት መሪዎችና ከሸምጋይ አባቶች ጋር በማቀራርብ ሰላምን መገንባት በሚል የውይይት መድረክ” ለማዘጋጀት ከአመቻች ወጣቶች፣ ከሃይማኖት አባቶችና ሸምጋይ አባቶች ጋር ጥቅምት 12 እና 13 2014 ዓ/ም የምክክር መድረክ በጎንደር ከተማ ኤጂ ሆቴል ማካሄድ ችሏል። ከጎንደር ከተማና አይከል ከተማ […]
Read Moreየፌዴሬሽን ምክርቤት አፈ ጉባዔ አቶ አዳም ፈራዕና ሌሎች የመንግስት ከፍተኛ ሀላፊዎች በተገኙበት የሰላም መድረክ ማኅበራችን ግዮን ትልቅ ድርሻን ወስዷል። በተለይም የቅማንት ማኅበረሰብ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ የአሰላለፍ ውግንናው ከመላው ወንድም የኢትዮጵያ ህዝቦች ጋር መሆኑን በተግባር ያሳየበት ልዩ ታሪካዊ መድረክ እንደነበር ማስተዋል ተችሏል። ሰላማችሁ የበዛ ይሁን!! ግዮን ሰላምና ልማት ማህበር ነሀሴ፣2013 ዓ.ም
Read Moreግዮን የዕርቀ ሰላምና ልማት ማህበር በጎንደር ከተማ ስድስቱ ክ/ከተሞች ለተወጣጡ ከ60 በላይ ስመጥር አባቶች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ ወጣቶችና እናቶች የአቅም ግንባታ ስልጠና በኦሎምፒክ ሆቴል መስጠት ችሏል። ሰላማችሁ የበዛ ይሁን ግዮን የዕርቀ ሰላምና ልማት ማህበር (ግዕሰልማ) ሐምሌ፣ 2013 ዓ.ም
Read Moreእኒሁ አባት አደገ አመራ ይባላሉ። መኖሪያቸው ምዕራብ በለሳ አስዋጋሪ ቀበሌ ሲሆን ሙሉ ጊዜያቸውን ሽምግልና በተደገሰበት ዛፍ ፅላሎት ስር አይታጡም። አቶ አደገ ሽምግልናን በመጠቀም ብዙ የጥልና ክርክር ተቃርኖን በማስወገድ ዘለግ ያለ አበርክቶ አላቸው። በተለይ በጥቁር ደም (ደም መቃባት) ምድረ በለሴው ሲታወክ የተረበሸ ወገናቸውን ለመታደግ የሚቀድማቸው አልተገኘም። እንደሚታወቀው በለሳ ጀግንነቱ አርበኝነቱ የሚያጠያይቅ ባይሆንም በርስ በርስ መዳማቱ ላይ […]
Read Moreራያ በህግ አምላክ ከምትለው ‘በዘወልድ አምላክ’ ብትለው ያነሳውን ይጥላል ለጠብ የተጋበዘበትን አጋጣሚ እርግፍ አድርጎ ይተዋል የሚባለው እሙን ነው። ከመደበኛው ፍርድ ቤት እጅግ በቀለጠፈና በተሻለ መንገድ ግጭቶችን የመፍታትም ሆነ ባለመብትነትን የማረጋገጥ ልዩ አቅም ያለው የራያ ቆቦው “የዘወልድ ሽምግልና”። ራያዎች በዕፁብ ተረካቸው አንድ ትዕውፊትን ያዘክራሉ። ሰንየ ሰገድ፣ ክፍሎ፣ መዘርድ እና ዘወልድ የሚባሉ አራት ወንድማማቾች ስም የሚጠራ የወንዝ […]
Read More